በዚህ ፕሮግራም ኡስታዝ መሐመድ ሐሚዲን ሰለ ሀጅ አፈፃፀም እና አንድ ሙስሊም ለሆነ ሰው ሐጅ ለማድረጅ ችሎታ ካለው በ እድሜው አንድ ግዜ ወደ መካ ህዶ የሀጅ ስነ-ስርዓት የመፈፀም ግዴታ እንዳለበት የተናገረበት ሙሃዳራ ነው ::
Rakipahalalana elektronika misy taranja voafantina mba ho fampahafantarana sy fampianarana ny finoana Islam amin'ny fiteny maro samy hafa